| በሐረር ከተማ ማዘጋጃ ቤት የ2002 የዘጠኝ ወር ሪፖርት ቀረበ |
|
|
| Thursday, 20 May 2010 19:53 |
|
በ2002 የዘጠኝ ወር ከተከናወኑ ስራዎች የጌጤኛ ድንጋይ ንጣፍ ስራ የጎርፍ መከላከያ ግብ ፕሮጀክት የቀላዳንባ ገበያ መአከል ግንባታ፣ ከሻሽ ጋራዥ- ቢራ መንድ ስራ፣ ከቀላዳንባ - ሙጢ መንገድ፣ የጀጎል ውስጥ ለውስጥ እና በጀጎል የሚገኙ የአስፓልት መንገገዶች በአጠቃላይ የመንገዶች ሥራ ከ75% እስከ 95% ተከናውነዋል፡፡ የቀበሌ መዋቅራዊ ትስስርን ፈር ማስያዝ የዘጠኝ ወር ዋንኛ አላማ ሲሆን ይሄንንም ተግባራዊ ለማድረግ ከዋናው የስራ ሂደት አስከ ቀበሌ ያለው አገልግሎት ወጥነት ባለው መልኩ እንዲደራጁ የሚያስችል የክለሳ ሥራ መጠናቀቁን በሪፖርቱ ተጠቅሷል፡፡
|
| |
![]() You are not logged in. |